ኢትዮጵያ አሁን ላይ እዳዋን ለመክፈል ምንም ችግር የለባትም - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)

ኢትዮጵያ አሁን ላይ እዳዋን ለመክፈል ምንም ችግር የለባትም - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)

ኢትዮጵያ አሁን ላይ እዳዋን ለመክፈል ምንም ችግር የለባትም - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)

ኢትዮጵያ አሁን ላይ እዳዋን ለመክፈል ምንም ችግር የለባትም - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)

6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በተገኙበት 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ይገኛል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የእዳ ሽግሽግን በተመለከተ ለቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ እና ማብራሪያ ኢትዮጵያ አሁን ላይ እዳዋን ለመክፈል ምንም ችግር የለባትም ብለዋል።
በሪፎርሙ አማካኝነት ከ4 አስከ 4 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ የእዳ ሽግሽግ ተደርጓል ነው ያሉት።
ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎም መንግስት አንድም ዶላር የንግድ ብድር አልወሰደም ሲሉም አክለዋል።
ይህም እዳን ለመቆጣጠር ያለንን ጽኑ አቋም ያሳያል ሲሉ ተናግረዋል።